ሀይሌ ብርቱ ሰው❗️ በ ዲሴምበር 01, 2020 አገናኝ አግኝ ፌስቡክ X Pinterest ኢሜይል ሌሎች መተግበሪያዎች Sariyose የአርቲስት አጫሉ ሁንዴሳ ግድያን ተከትሎ በኦሮሚያ ክልል በተቀሰቀሰው ሁኔታ ዝዋይ ከተማ በሚገኘው የሀይሌ ሪዞርት ላይ በተሰነዘረ ጥቃት 80 በመቶ ውድመት ደርሶበት ስራ አቆሞ የነበረ ሲሆን አሁን እድሳቱ ተጠናቆ ዛሬ ስራ ጀምሯል።