በአዲስ አበባ ቦሌ ኤድናሞል አካባቢ ከባድ የእሳት አደጋ ደርሷል በ ኖቬምበር 16, 2020 አገናኝ አግኝ ፌስቡክ X Pinterest ኢሜይል ሌሎች መተግበሪያዎች በአዲስ አበባ ቦሌ ኤድናሞል አካባቢ ከባድ የእሳት አደጋ ደርሷል።አደጋው የደረሰው ቦሌ ኤድናሞል አካባቢ ቦሌ መሰናዶ ትምህርት ቤት ፊት ለፊት ባለ አንድ የቻይና ኮንስትራክሽን ድርጅት መጋዘን ላይ ነው።አደጋው በፍጥነት በመቀጣጠል ላይ ሲሆን የእሳት አደጋ መቆጣጠር ሰራተኞች እስካሁን ቦታው ጋር አልደረሱም።